የቤተ ክርስቲያን ዕርቀ ሰላም

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባቶች መካከል የተፈጠረውንና ከ፪፭ ዓመታት በላይ ያስቆጠረውን መለያየት ለመፍታት በዋሽንግተን ዲስ የተገኙ አባቶች ዕርቀ ሰላሙን በስኬት መከናወን በደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ሲያውጁ።

2011 የትንሳኤ በዓል

በካቴድራላችን ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል የዲሲ እና አካባቢው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፋኑኤል በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተከፍሯል።