፳፻፲፮ ዓ.ም (2023-2024) ዘመን የሃይማኖት ትምህርትና የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ምዝገባ

  • ነባርም ሆነ አዳዲስ ተማሪዎች መመዝገብ ይኖርባቸዋል
  • ከ4 ዓመት ዕድሜ ጀምሮ ያሉ ልጆችን ለትምህርት እንቀበላለን
  • ከአንድ በላይ ልጅ የሚያስመዘግቡ ከሆነ ለእያንዳንዱ ልጅ የተለያየ ቅጽ ይሙሉ። አንድ ቅጽ ለአንድ ልጅ
  • ከአንደኛ ክፍል ጀምሮ ላሉ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት የሚሰጠው በሳምንት ሁለት ቀን ሲሆን ቅዳሜ እና እሑድ የሚኖሩን ክፍሎች (ትምህርቶች) በሙሉ የሚሰጡት በአካል በደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ይሆናል። 
    • Pre-K and KG ክፍል ተማሪዎች የሚማሩት በሳምንት አንድ ቀን ብቻ ሲሆን የትምህርት ክፍለ ጊዜያቸውም እሑድ ከቅዳሴ በኋላ ይሆናል።
    • አንደኛ እና ሁለተኛ ክፍል ተማሪዎች – ረቡዕ 6:30pm (virtual) እና እሑድ (በአካል) ከቅዳሴ በኋላ
    • ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ ያሉ ክፍሎች በሙሉ – አርብ 6:30pm (Virtual) እና ቅዳሜ 11am (በአካል)ይሆናል። 

የመመዝገቢያ ቅጹ በትክክል መሞላቱን እንግጠኛ ይሆኑ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።
መመዝገቢያ ቅጽ: https://forms.gle/4iQRxVvbufjUHZ7x5