ለሚገዛው ቦታ ፈንድሬዚንግ

ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል (ዋሽንግተን ዲሲ)ከቤተ ክርስቲያኑ ጎን ለሽያጭ የወጣውን የፓርኪንግ ቦታ እና ሦስት ቤቶች ከ፫ ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ አድርጎ ለመግዛት እያደረገ ላለው ጥረት የተዘጋጀ ፈንድሬዚንግ ነው። ከማክሰኞ ኅዳር ፮ (November 15) ጀምሮ በፌስ ቡክ ዶኔሽን ወርሃዊ ክፍያ ለሚያደርጉ ፌስ ቡክ ሁለተኛ ክፍያቸውን እስከ መቶ ዶላር ድረስ እጥፍ(ማች) በማድረግ ይሰጣል። ስለዚህ በወር እስከ መቶ ዶላር ድረስ የአቅሞትን ይለግሱ። ፌስቡክ ለዶኔሽኑ ምንም አይነት ክፍያ አያስከፍልም። ለሚያደርጉት ትብብር እናመሰግናለን።

It is a fundraising for the effort of Debre Mihret St Michael Cathedral (Washington DC) to buy the parking lot and three houses that are for sale next to the church for more than 3 million dollars. Starting from Tuesday November 15, for those who make a monthly donation on Facebook, Facebook will double their second payment up to a hundred dollars. So donate what you can afford up to a hundred dollars ($100) a month. FACEBOOK WILL NOT CHARGE YOU ANYTHING FOR THE DONATION. Thank you for your cooperation.

በፌስ ቡክ ዶኔት በማድረግ ማቺንግ ለማግኘት ከዚህ በታች ያለውን መመሪያ ይከተሉ

  1. ከዚህ በታች ያለው ሊንክ ይጫኑ

https://www.facebook.com/donate/1764205667298256/

2. የገንዘቡን መጠን መቶ ዶላር ወይም እንደ አቅሞት ከዚያ በታች ያስገቡ በመቀጠል በየወሩ(Monthly) የሚለውን ይምረጡ

3. ከዚህ በፊት ካርድ ካስገቡ ካርዱን ይምረጡ ወይም የካርዶን መረጃ ያስገቡ

4. ከታች ያለውን ዶኔት (Donate $100) የሚለውን ቁልፍ (Button) ይጫኑ