የቤተ ክርስቲያን ዕርቀ ሰላም

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባቶች መካከል የተፈጠረውንና ከ፪፭ ዓመታት በላይ ያስቆጠረውን መለያየት ለመፍታት በዋሽንግተን ዲስ የተገኙ አባቶች ዕርቀ ሰላሙን በስኬት መከናወን በደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ሲያውጁ።